we would like to work together with the grassroot Tegarus in the community to shape the Tigray we want to see and pass on to our children. With so many of our community focused on the current issues and urgent needs of Tigray, we saw the need to bring together like-minded people who are future-oriented to restore and rebuild Tigray. We do this not for fame, but for the people of Tigray, our community & our home. - Rebuild Tigray Team. ሃለዋትናን ድሕንነትናን ብቕልፅምና! ትግራይ ትስዕር!
Monday, December 13, 2021
Sunday, December 12, 2021
Saturday, December 11, 2021
Thursday, December 9, 2021
Wednesday, December 8, 2021
Imported post: Facebook Post: 2021-12-08T19:56:46
Friday, December 3, 2021
Saturday, November 27, 2021
Thursday, November 25, 2021
Thursday, November 18, 2021
የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ዝርዝር በሕግ እንደሚወሰን በሕገ-መንግስቱ አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ (5) ስለሚደነግግና ይህንን ሕግ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ዝርዝር በሕግ እንደሚወሰን በሕገ-መንግስቱ አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ (5) ስለሚደነግግና ይህንን ሕግ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

ሕገ-መንግስቱ ለብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ መብቶች እውቅና የሰጠ፣ አንድ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመፍጠር የህዝቦች ተጠቃሚነት ከተረጋገጠላቸው ብሔሮች መካከል አንዱ የኦሮሞ ህዝብ በመሆኑ፣
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት በአንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ (5) የኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አቅርቦት ወይም የተፈጥሮ ሐብት አጠቃቀምንና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በተመለከተ፣ እንዲሁም አዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል አካል በመሆኑ የሚነሱ ሁለቱን የሚያስተሳስሩ አስተዳደራዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ያለውን ልዩ ጥቅም እንደሚጠበቅለት በመደንገጉ፣
የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ዝርዝር በሕግ እንደሚወሰን በሕገ-መንግስቱ አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ (5) ስለሚደነግግና ይህንን ሕግ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 55 ንዑስ አንቀፅ (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፣
2/ ትርጓሜ
በዚህ አዋጅ ውስጥ የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው ካልሆነ በስተቀር ፡-
1) “ሕገ-መንግስት” ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ- መንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987 ማለት ነው፡፡
2) “ክልል” ማለት የኦሮሚያ ክልል ማለት ነው፡፡
3) “መንግስት” ማለት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ነው፡፡
4) “ጨፌ ኦሮሚያ” ማለት የኦሮሚያ ክልል የህግ አውጭ አካል ማለት ነው፡፡
5) “ልዩ ጥቅም” ማለት በሕገ መንግስቱ ውስጥ እውቅና ያገኙ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ ፣ የባህል፣ የቋንቋ፣ አስተዳደራዊ፣ የልማት፣ የፖለቲካ፣ የአካባቢ ደህንነት፣ የንብረት መብቶች የመሳሰሉትን በልዩ ሁኔታ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ላይ የሚያገኘዉ ጥቅም ማለት ነው፡፡
6) “አስተዳደር” ማለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማለት ነው ፡፡
7) “የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች” ማለት የአዲስ አበባ ከተማ ከመመስረቱ በፊት ጀምሮ ነባር ነዋሪ የነበሩ ወይም አሁንም በከተማው ነዋሪ የሆኑ ኦሮሞዎች ማለት ነው፡፡
8) “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም ሕጋዊ የሰውነት መብት ያለው አካል ነው፡፡
3/ የተፈጻሚነት ወሰን
ይህ አዋጅ በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዉስጥ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
4/ የፆታ አገላለጽ
በዚህ አዋጅ በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴት ፆታንም ይጨምራል፡፡
5/ ስያሜ
1) የከተማው ስም ፊንፊኔ ከአዲስ አበባ ጋር እኩል መጠሪያ ይሆናል፡፡
2) የከተማው ሕጋዊ ስም በፅሁፍ ፊንፊኔ/አዲስ አበባ ተብሎ ጥቅም ላይ መዋል ይኖርበታል፡፡
6/ ወሰን
1) የከተማው ወሰን የከተማው አስተዳደርና የክልሉ መንግስት በሚያደርጉት የጋራ ስምምነት ይወሰናል፡፡ የወሰን ምልክትም ይደረግበታል፡፡
2) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (1) በተደነገገው መሰረት የተቀመጠውን የወሰን ምልክት ከተደረገበት በኋላ በማናቸውም ምክንያት መስፋት የማይቻል ሲሆን ወሰኑንም ክልሉ እና አስተዳደሩ የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡
3) ይህ አዋጅ ተግባራዊ መሆን ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ ወሰን ተከልሎ ምልክት መደረግ ይኖርበታል፡፡
7/ የስራ ቋንቋ
የከተማው አስተዳደር የስራና ኦፊሴላዊ ቋንቋ አማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ነው፡፡
8/ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች መብት
1) በከተማው አስተዳደር ነዋሪ የሆኑ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት እና በሌሎች የሀገሪቱ ሕጎች የተከበሩ መብቶች በከተማው ውስጥ የመጠቀም ሙሉ መብት አላቸው፡፡
2) የከተማ አስተዳደሩም ይህንን መብት የማክበር ግዴታ ይኖርበታል፡፡
የኦሮሚያ ክልል በከተማው አስተዳደሩ ላይ የሚኖረው ልዩ ጥቅሞች
9/ ጠቅላላ
በዚህ አዋጅ ውስጥ የተጠቀሱት ዝርዝር የክልሉ መብቶችና ልዩ ጥቅሞች በህገ- መንግሥቱ አንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ (5) ላይ የተገለፀውን አጠቃላይ አነጋገር የሚገድበው አይሆንም፡፡
10/ የልዩ ጥቅሙ መርሆዎች
1) የከተማ አስተዳደሩ የሚያወጣቸው ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ ሕጎችና ዕቅዶች የከተማው ነዋሪ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ሕገ መንግስታዊ መብቶች የሚያስከብር መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል፡፡
2) የከተማ አስተዳደሩ የሚያወጣቸው ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ ሕጎችና ዕቅዶች የነዋሪ የኦሮሞ ተወላጆችን ጥቅሞችና ፍላጎቶች ግምት ውስጥ ያስገባና መብቶቻቸውን የሚያስከብር መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
3) የመስተዳድሩ ምክር ቤት ከክልሉ መብቶችና ጥቅሞች ጋር በሚያያዙ ጉዳዮች ላይ በሚሰጠው ውሣኔ የክልሉን ጥቅሞች ከግምት ውስጥ በማስገባት ይወስናል፡፡
11/ ስለ አስተዳደራዊ ጥቅሞች
1) በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ውስጥ ነዋሪ የሆነው የኦሮሞ ተወላጆች የራሳቸውን እድል በራሳቸው የመወሰን መብት ይኖራቸዋል፡፡
2) በከተማው መስተዳደር ም/ቤት ውስጥ የኦሮሞ ብሄር ተወላጆች እንደ ከተማው ነዋሪ ያላቸው ውክልና እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከምክር ቤት ወንበር 25% የማያንስ የኦሮሞ ብሄር ተወላጆች ብቻ የሚወከሉበት መቀመጫ ይኖራቸዋል፡፡
3) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (2) ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የኦሮሞ ብሄር ተወላጆች ውክልና በየደረጃው ባሉ ምክር ቤቶች፣ የሥራ አስፈፃሚውና የዳኝነት አካል ውስጥ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
4) በኦሮሚያ የመንግስታዊና ህዝባዊ ድርጅቶች መስሪያ ቤቶች ውስጥ ወይም ጉዳዮች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ወንጀል ሰርተው ወደ ፊንፊኔ/አዲስ አበባ በመምጣት የሚደበቁትን ተጠሪጣሪ ወንጀለኞች የክልሉ ፖሊስ፣ አቃቤ ህግና ፍርድ ቤቶች የመመርመር፣ የመያዝና የመቅጣት ሙሉ መብት ይኖራቸዋል፡፡
5) በዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ (4) የተደነገገ ቢኖርም፣ በፊንፊኔ/አዲስ አበባ የተፈፀሙ ከክልሉ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች ከፌዴራልና ከከተማ አስተዳደሩ የፍትህና የፀጥታ አካሎች ጋር በትብብር መስረት ይኖርባቸዋል፡፡
6) ፊንፊኔ/አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ዋና ከተማ ሆና ታገለግላለች፡፡
- ስለ ማህበራዊ የአገልግሎት ጥቅሞች
1) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ለተለያዩ መንግሥታዊ፣ ሕዝባዊና የልማት ማህበሮች ቢሮዎች፣ ክልሉ ታሪካዊ፣ ባህላዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶቹን ለስብሰባ አደራሾች፣ የኮሚኒቲ ማዕከላትና ለሌሎች ሕዝባዊ አገልግሎቶች የሚውሉ ህንፃዎችና ፋሲሊቲዎች የሚገነባበት በቂ መሬት ክልለሉ ከሚፈለገው አከባቢ ከከተማ አስተዳደሩ ከሊዝ ነፃ የማግኘት ጥቅሙ ይጠበቅለታል፡፡
2) ለኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንዲሁም የኦሮሞ ተወላጆች የመኖሪያ ቤት በከተማ አስተዳደሩ ከሚገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በ15% ቅድሚያ የማግኘት ወይም የመከራየት መብት ይኖራቸዋል፡፡
3) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና የከተማው ነዋሪ የኦሮሞ ተወላጆች አደባባዮች፣ ማዕከላት፣ አዳራሾች፣ ስታዲየሞች፣ ሜዳዎች…ወዘተ አገልግሎት ማግኘት ሲፈልጉ ቅድሚያ የመጠቀም ሙሉ መብት ይኖራቸዋል፡፡
4) በከተማው አስተዳደር ውስጥ ነዋሪ ለሆኑ የኦሮሞ ተወላጆች ልጆቻቸውን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በአፋን ኦሮሞ የሚያስተምሩ ት/ቤቶች በመስተዳድሩ ወጪ ተሰርተው ትምህርት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡
5) የከተማ አስተዳደሩ ከከተማው ዳሪ ላይ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የጤና አገልግሎት በቅርብ እንዲያገኙ የጤና ተቋማትን እንዲያስፋፋ ይደረጋል፡፡
6) የክልሉ ቢሮዎችና ሠራተኞች የሚጠቀሙባቸው የመኖሪያ ቤቶች የሚሆን የመብራት፣ ውኃ፣ መንገድ፣ ስልክና ወዘተ የመሰረተ ልማቶች አገልግሎቶች እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡
7) በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ዙሪያ ለሚኖረው ሕብረተሰብ ልዩ ልዩ የማህበራዊ አገልግሎቶች እንደ መንገድ፣ ትራንስፖርት፣ መብራት፣ ውኃ፣ ስልክና የመሳሰሉትን በማቅረብ የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ዞን ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች ነዋሪዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
8) ለከተማው መስተዳድር የመጠጥ ውሃ አገልግሎት በክልሉ ከሚገኙ የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሃ የሚገኝ በመሆኑ የመጠጥ ውሃ አገልግሎቱ የሚገኝበትና የአገልግሎቱ መስመር የሚያልፍባቸው የክልሉ ከተሞች እና ቀበሌዎች የውሃ አቅርቦት ዝርጋት በመስተዳድሩ ወጭ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የመሆን መብት አላቸው፡፡
9) የከተማ መስተዳድር ለከተማው ህዝብ የሚያቀርባቸው አገልግሎቶች በመስተዳድሩ አዋሳኝ ለሚኖረው የኦሮሚያ ክልል ሕዝብ ሊዳረሱ የሚችሉ ሲሆን ነዋሪዎቹ በተመሳሳይ ሁኔታ የአገልግሎቶቹ ተጠቃሚ የመሆን መብት ይኖራቸዋል፡፡
10)ከተማ አስተዳደሩ የከተማ አዋሳኝ የሆኑ የክልሉ ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች ላይ የሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች እንዳይከሰቱ የመጠበቅና የመከላከል፤ ተከስተው ከተገኙም ጉዳቱን የመቀነስ ሃላፊነት አለበት፡፡
11)የከተማው አስተዳድር ለከተማው ህዝብ ከሚያቀርባቸው አገልግሎቶች ጋር በተያያዙ የልማት ሥራዎችን በክልሉ መንግስት ጋር በመመካከርና በመስማማት ሊፈፅም ይችላል፡፡
13/ ስለ ባህላዊና ታሪካዊ ጥቅሞች
1) በከተማ አስተዳደር ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ቦታዎች መጠሪያ ወይም ስያሜዎች በጥንት ስሞቻቸው እንዲጠሩና ተዛብተው እየተጠሩ ያሉት ስሞች እንዲስተካከሉ ይደረጋል፡፡
2) የከተማ አስተዳደሩ የኦሮሞ ሕዝብ ብሔራዊ ማንነት የሚያንፀባርቅ አሻራ በከተማው ውስጥ በቋሚነት እንዲኖር ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር የተያያዙ ታሪካዊ ክስተቶች ወይም በኦሮሞ ብሄራዊ ጀግኖች ስም መታሰቢያዎች እንዲኖሩ የመንግስት ተቋማት ህንፃዎች፣ አደባባዮች፣ ጎዳናዎች፣ አይሮፕላን ማረፊያ፣ ሠፈሮች እና የመሳሰሉት በስማቸው የመሰየም ሃላፊነት አለበት፡፡
3) በከተማ አስተዳሩ ወጪ በተቋቋሙ የሬድዮና የቴሌቪዥን ማሰራጫ ጣቢያዎች ከከተማው የሚተላለፉ ፕሮግራሞች ለአፋን ኦሮሞ የአየር ጊዜ የመመደብ ግዴታ አለበት፡፡
4) በፊንፊኔ/አዲስ አበባ የሚኖረው የዛሬውና መጪው ትውልድ የፊንፊኔን ታሪክ በተዛበ መልኩ ሳይሆን ኦሮሞዎች ይኖሩበት የነበረች ጥንታዊ መሬታቸው እንደነበረችና በኃይል ተገፍተው ወደ ዳር በመገፋታቸው ቁጥራቸው እየተመናመነ መሄዱንና ወደ አናሳነት መቀየራቸውን ህዝቡ እንዲያውቅና እውቅና እንዲሰጥ የከተማ አስተዳደሩ በትምህርት ስርዓት፣ በሚዲያ፣በህዝባዊ መድረኮችና በመሳሰሉት የመስራት ግዴታ ይኖራዋል፡፡
5) በመስተዳድሩ ውስጥ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች የታሪክ ማስተማሪያ መፃሕፍት ውስጥ የኦሮሞ ህዝብ የፊንፊኔ/አዲስ አበባ የጥንት ነባር ሕዝብ መሆኑን አዲሱ ትውልድ እንዲገነዘብ ይደረጋል፡፡
6) በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የኦሮሞ ተወላጆች የማንነቱ ዋና መገለጫ የሆኑት ታሪኩን፣ እምነቱን፣ ቋንቋውን፣ ባህላዊ እሴቶቹን የመጠበቅ፣ የማሳደግና ስራ ላይ የማዋል መብቱን የከተማ አስተዳደሩ የማክበር ግዴታ አለበት፡፡
7) በከተማው ውስጥ የሚገኙ ሙዚያሞች፣ የባህል ማዕከላት፣ የሲኒማና ትያትር ቤቶች እና ፓርኮች የኦሮሞ ባህላዊ እሴቶች፣ ቋንቋ፣ ታሪክና ወግ ሊያንሰራሩበት የሚችሉ ስልቶችን በመቀየስ የድጋፍ እርጃዎችን የመውሰድ ግዴታ አለበት፡፡
8) በከተማው መስተዳድር ውስጥ በሚገኙ ሙዚየሞች ውስጥ የኦሮሞን ሕዝብ ታሪክ፣ ባህል፣ ወግ የሚያንፀባርቁ ቅርፆችንና መጽሐፎች እንዲሟሉና እንዲኖሩ መስተዳድሩ ከክልሉ ጋር በመመካከር የመስራት ግዴታ አለበት፡፡
14/ ስለ ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞች
1) በከተማው የሚኖረው የኦሮሞ ተወላጅ ከመሬቱ ያለመፈናቀል ሙሉ ዋስትና አለው፡፡
2) በከተማው አስተዳደር ውስጥ በልማት ምክንያት ለሚነሱ የኦሮሞ አርሶ አደሮች በተነሱበት አከባቢ በዘላቂነት የመቋቋም መብት አላቸዉ፡፡
3) ለልማት ተነሺ መሆኑ ሲረጋገጥ በቂ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ማሳወቅ፣ በካሳ ግመታ ተሳታፊ እንዲሆኑ ማድረግና የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘበ በቂ የካሳ ክፍያና ምትክ ቦታ ለተነሽው አርሶ አደርና ለቤተሰቡ በተነሱበት አከባቢ እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡
4) በልማት ምክንያት የሚፈናቀሉ አርሶ አደሮች የተከፈላቸውን ካሳ በዘላቂነት መጠቀም እንዲችሉ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ስራ ላይ እንዲውሉ ይደረጋል፡፡
5) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (2) ስራ ላይ ለማዋል እንዲቻል የከተማ አስተዳደሩ ራሱን ያቻለ ይህን ስራ የሚሰራ ተቋም በማቋቋም መደገፍና መከታተል ይኖርበታል፡፡
6) ቀደም ሲል በልማት ምክንያት ከይዞታቸው ተነስተው ለተለያዩ ማብበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች የተጋለጡ አርሶ አደሮችና ቤተሰቦቻቸው ተገቢውን መረጃ በማሰባሰብና በማደራጀት መልሰው እንዲቋቋሙ ይደረጋል፡፡
7) ከተማ አስተደዳደሩ ለቋንቋ አገልግሎት፣ ለጋራ ምክር ቤቱ፣ ቦታን ከሊዝ ውጭ የሚሰጥ፣ የመኖሪያ ቤት ቅዲሚያ የሚሰጥ፣ የት/ቤቶች ግንባታና ማስፋፋት፣ የውሃ አቅርቦት ለአከባቢው ህዝብ በነፃ የሚሰጥ፣ ለኦሮሞ ተወላጆች ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋ መስፋፋትና መንከባከብ የሚሰራ በመሆኑ ምንጫቸው ከክልሉ ሆኖ ወደ መስተዳድሩ በሚገቡ ለመኖሪያ ቤት ግንባታ፣ ለኢንዱስትርና ለፋብሪካዎች የሚውሉ ጥሬ እቃዎች፣ ለመጠጥ ውሃና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶች ይጠቀማል፡፡
8) በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የሚመረቱ የአርሶ አደር ወይም ማህበራት ምርቶች ፊንፊኔ/ አዲስ አበባ ውስጥ የገበያ ቦታ ከሊዝ ነፃ ያገኛሉ፡፡
9) የከተማ ነዋሪ የሆነው የኦሮሞ ተወላጆች በንግድና በሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የስራ መስኮች ውስጥ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት እንዲያድግ የድጋፍ ርምጃዎችን በመውሰድ ነባሩን የኦሮሞ ህዝብ በከተማው ከሚኖረው አብዛኛው ማህበረሰብ ጋር ፍትሃዊ የሐብት ክፍፍል እንዲኖር የከተማ አስተዳደሩ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ግዴታ አለበት፡፡
15/ ስለ አካባቢ ደህንነት ጥቅሞች
1) መስተዳድሩ ከከተማው የሚወጡትን ደርቅና ፍሳሽ ቆሻሻዎች የሚያስከትሉትን ጉዳት የአካባቢ ብክለት ቁጥጥርን አስመልክቶ በወጡ ሕጐች መሠረት የማስቀረት ግዴታ አለበት፡፡
2) ከከተማው አስተዳደር የሚወጡ ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻዎች ወደ ክልሉ እንዳይለቀቁ ማድረግ፣ ተለቆ ከተገኘ በሰው፣ በእንስሳትና በተፈጥሮ አከባቢ ላይ የሚደርሰውን ጉዳትና ብክለት መተበቅና መከላከል፣ መስተዳድሩ ወደ ክልሉ በተጣሉ ወይም በፈሰሱ ቆሻሻዎች ምክንያት በሰው፣ በእንስሳት፣ በመሬት፣ በአከባቢና በአየር ብክለት ላይ ለደረሰው ጉዳት በቂ ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
3) መስተዳድሩ ከከተማው የሚያወጣቸው ፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻዎችን የማከም ወይም መልሶ የመጠቀም ስልት በማቀድ መስተዳድሩ ተግባራዊ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
4) በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ዙሪያ ለሚገኙት ቀበሌዎች ወንዞችና የተፈጥሮ ሀብቶች አስፈላጊውን እንክብካቤ የማድረግ ግዴታ ይኖርበታል፡፡
16/ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መብቶች
1) የክልሉ መንግስት በከተማ አስተዳደሩ በሚያወጣቸው ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ ሕጎችና ዕቅዶች የኦሮሞ ተወላጆችን ጥቅሞችና ፍላጎቶች ግምት ውስጥ ያስገባና መብቶቻቸውን የሚያስከብር መሆኑን አስተያየት እና የማሻሻያ ሐሳብ የማቅረብ መብት ይኖረዋል፡፡
2)ክልሉ ከተማውንና ክልሉን በሚያስታሳስሩ ጉዳዮች ላይ ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችና ዕቅዶችን በማመንጨት ለአስተዳደሩ ምክር ቤት የማቅረብ ስልጣን ይኖረዋል፡፡
3)የክልሉ መንግስት የዚህን አዋጅ ማሻሻያ ሀሳብ በማመንጨት ለኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማቅረብ መብት ይኖረዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህን አዋጅ ለማሻሻል ሲፈልግ የክልሉ መንግስት አስተያየት መጠየቅ ይኖርበታል፡፡
4)የኢ.ፌ.ደ.ሪ. መንግሥት የሚኒስትሮች ም/ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈጸም ደንብ ከማውጣቱ በፊት የክልሉን አስተያየት ጠይቆ በደንቡ ውስጥ አስተያየቱ እንዲያካተት ማድረግ ይኖርበታል፡፡
5)የከተማ አስተዳደሩ የነዋሪ ኦሮሞዎችንና የክልሉን መብትና ጥቅም ሊነኩ የሚችሉ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ ሕጎችና ዕቅዶች በአስተዳደሩ ምክር ቤትና በጋራ ምክር ቤት በውይይት ከስምምነት ላይ ካልደረሰ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
ክፍል ሶስት:- ስለ የኦሮሞ ብሔራዊ ጉባዔ መቋቋም
17/ ስለመቋቋም
1) የኦሮሞ ብሔራዊ ጉባዔ በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ውስጥ የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች የሚወከሉበት የኦሮሞ ብሔራዊ ጉባዔ ከዚህ በኋላ “ጉባዔ“ ተብሎ የሚጠራ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
2) የኦሮሞ ብሔራዊ ጉባዔ አባላት በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ውስጥ የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች ብቻ የሚሳተፉበት ምርጫ በአገሪቱ የምርጫ ሕግ መሰረት ይፈጸማል፡፡
3) ጉባዔው ቋሚ ጽ/ቤት፣ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች እና ሙያተኞች ይኖሩታል፡፡
18/ የጉባዔው ሥልጣንና ተግባር
የኦሮሞ ብሔራዊ ጉባዔ ከዚህ በታች የተመከለቱትን ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል፡፡
1) በከተማው ውስጥ የኦሮሞ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ እንዲጠበቅ፣ እንክብካቤ እንዲያገኝ ፖሊሲና ሕግ ያወጣል፤ የከተማ አስተዳደሩም የማስፈፀም ግዴታ ይኖራዋል፡፡
2) በከተማው አስተዳደር ውስጥ ነባሪ የቦታ ስያሜዎች ተመልሰው እንዲያንሰራሩ ሕግ ያወጣል፡፡
3) በከተማው አስተዳደር ምክር ቤት ውስጥ የሚወከሉ የኦሮሞ ተወላጅ ተወካዮችን አባላት ይመርጣል፡፡
4) ኦሮሞዎችን ወክለው የከተማ አስተዳደሩን የሚመሩ የሥራ ሃለፊዎች ከንቲባ እና ሌሎች የካቢኔ አባላትን ተጠቁመው በምክር ቤቱ እንዲጸድቅ ያስደርጋል፡፡
5) በአዋጁ ውስጥ የተደነገጉ የከተማ አስተዳደሩ ነዋሪ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች መብቶችና ጥቅሞች በትክክል ተግባራዊ መሆናቸውን ይከታተላል፡፡
6) ጉባዔውን የሚመራ አፈ ጉባዔ፣ ምክትል አፈጉባዔና ሌሎች ሃላፊዎችን ይመርጣል፡፡
7) ጉባዔው ስራውን በአግባቡ ለመፈፀም እንዲያስችለው ልዩ ልዩ አደረጃጀት ሊኖረው ይችላል፡፡
8) ጉባዔው የአሰራር ስርዓት መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
19/ የጉባዔው ዋና መሥሪያ ቤት
1) የጉባዔው ዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ ፊንፊኔ/አዲስ አበባ ነው፡፡
2) ጉባዔው እንደአስፈላጊነቱ በከተማው የአስተዳደር እርከኖች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ሊኖሩት ይኖራዋል፡፡
20/ አርማ
ጉባዔው የራሱ አርማ ይኖረዋል::
21/ በጀት
የከተማው አስተዳደሩ ምክር ቤት ለጉባዔው ሥራ የሚያስፈልገውን በጀት ከጉባዔው በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የመመደብ ግዴታ አለበት፡፡
22/ የጉባዔው የሥራ ዘመን
የጉባዔው የሥራ ዘመን 5 ዓመት ሆኖ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት ምርጫ ተካሂዶ በአዲስ መልክ ሲዋቀሩ ይኸውም ጉባዔ በአዲስ መልክ ይዋቀራል፡፡
ክፍል አራት:- ስለ የጋራ ምክር ቤት መቋቋም
23/ የጋራ ምክር ቤት መቋቋም
የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ውስጥ ስላለው ልዩ ጥቅምን አስመልክቶ የወጡትን ሕጎች ተግባራዊነት የሚከታተልና የሚያስፈፅም ከክልሉ ወይም ከጉባዔውና አስተዳደሩ የተውጣጣ የጋራ ምክር ቤት ከዚህ በኋላ “የጋራ ምክር ቤት“ ተብሎ የሚጠራ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡
24/ የጋራ ምክር ቤቱ ዋና መሥሪያ ቤት
1) የጋራ ምክር ቤቱ ዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ ፊንፊኔ/አዲስ አበባ ነው፣
2) የጋራ ምክር ቤቱ በከተማው የአስተዳደር እርከን በየትኛውም ስፍራ የተለያዩ አደረጃጀትና ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሊኖረው ይችላል፤
25/ አርማ
የጋራ ምክር ቤቱ የራሱ አርማ ይኖረዋል::
26/ የጋራ ምክር ቤቱ ሥልጣንና ተግባር
የጋራ ምክር ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል፡፡
1) የጋራ ምክር ቤቱ በዚህ አዋጅ የተደነገጉ ጥቅሞች፣ በምክር ቤቱና ጉባዔው የሚወጡ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ ዕቅዶችና ሕጎች መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣
2) በክልሉና በአስተዳሩ የጋራ ጉዳዩች ላይ ተጨማሪ ጥናቶች እንዲደረጉ ይደረጋል፤ ሲፀድቁም ተግባራዊ እንዲሆኑ ይደረጋል፣
3) የጋራ ም/ቤቱ በክልሉና በአስተዳሩ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም አስመልክቶ የወሰናቸውን ውሣኔዎች የሚቃረን ውሣኔ ማንኛዉም አካል መወሰን አይችልም፡
4) የጋራ ምክር ቤቱ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች በአፋን ኦሮሞ የሚማሩበትን ትምህርት ቤት መስተዳድሩ መክፈቱን፣ መገንባቱን፣ የመምህራንና ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉትን ግብዓቶች መሟላቱን ይከታተላል ያስፈፅማል ፡፡
5) የጋራ ምክር ቤቱ በልማት ምክንያት ለሚነሱ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች መብትን ያስጠብቃል በዘላቂነት መቋቋም እንዲችሉ የመልሶ ማቋቋሙን ሥራ ይከታተላል ያስፈፅማል፡፡
6) የጋራ ምክር ቤቱ ስራውን በአግባቡ ለመፈፀም እንዲያስችለው ልዩ ልዩ አደረጃጀት ሊኖረው ይችላል፡፡
7) የጋራ ምክር ቤቱን የአሰራር ስርዓት መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
27/ የጋራ ምክር ቤቱ አመሠራረት
1) 44 አባላት ያሉት በክልሉ ወይም ከጉባዔውና ከአስተደዳሩ በተውጣጡ አባላት ምክር ቤቱ ይቋቋማል፡፡
2) 22 አባላት ከክልሉ ወይም ከጉባዔው ይወከላሉ፡፡
3) 22 አባላት ከአስተዳደሩ ምክር ቤት ይወከላሉ፡፡
4) የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ ከጉባዔው ከተወከሉት አባላት መካከል ይሆናል፡፡
5) የጋራ ምክር ቤቱ ም/ሰብሳቢ በአስተዳደሩ ምክር ቤት ከተወከሉት አባላት መካከል ይሆናል፡፡
6) ምክር ቤቱ ቋሚ ጽ/ቤት፣ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች እና ሙያተኞች ይኖሩታል፡፡
28/ በጀት
የከተማው አስተዳደሩ ምክር ቤት ለጋራ ምክር ቤቱ ሥራ የሚያስፈልገውን በጀት ከጋራ ምክር ቤቱ በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የመመደብ ግዴታ አለበት፡፡
29/ የጋራ ምክር ቤቱ የሥራ ዘመን
የጋራ ምክር ቤቱ የሥራ ዘመን 5 ዓመት ሆኖ የፊነፊኔ/አዲስ አበባ ምክር ቤት እና የጉባዔው ምርጫ ተካሂዶ በአዲስ መልክ ሲዋቀሩ ይኸውም የጋራ ምክር ቤቱ በአዲስ መልክ ይዋቀራል፡፡
Monday, November 15, 2021
The Tale of Two Autocrats: Power, Struggle, and the Similarities Between Mengistu Hailemariam and Abiy Ahmed
The Tale of Two Autocrats: Power, Struggle, and the Similarities Between Mengistu Hailemariam and Abiy Ahmed
Colonel Mengistu Hailemariam, the now exiled previous military junta leader of Ethiopia (1977-1991), and Colonel Abiy Ahmed, the current Prime Minister of Ethiopia, have more in common than their time leading Ethiopia. More than sharing the same military rank, these two leaders have similar traits, authoritarian ambitions, and visions for Ethiopia.
#Mengistu_Hailemariam
The military regime, which later had Mengistu at its head, came to power in 1974, hijacking a student-led revolution that aimed to overthrow the Ethiopian monarchy. The student protests that demanded Emperor Haile Selassie relinquish his power for failing to address a wide range of issues, including the famine in northern Ethiopia, triggered a larger social movement. This larger movement included protests by various groups, such as taxi drivers, Muslims, teachers, and landless farmers.
At the same time, military officers led a mutiny in Negele Borena (Southern Ethiopia), asking for better wages. They obtained support from army personnel in Asmara (Eritrea’s capital), and the mutiny, led by a group of mid-level military officers, reached Addis Ababa shortly after. What started with the military asking for a higher salary ended with the formation of a committee that overthrew Emperor Haile Selassie: the Provisional Military Administration, which quickly transitioned to the Derg. Previously a powerful Deputy, it was not until February 1977 that Mengistu violently rose up the ranks and consolidated his power by eliminating his opponents and comrades.
Mengistu started on his path to power when he was a major serving in Ethiopia’s Third Division in Harar, a strategically important southwestern market town. Because of his oratory prowess, Mengistu was selected as the Third Divisions representative to the newly formed Provisional Military Administration. His ease with the public and politics proved important in his rise to the top of Ethiopia’s military government, going from a military officer unknown to the public to the chairman of the Derg and Ethiopia’s dictatorial leader. He also later created and led Ethiopia’s Socialist Workers Party.
Ultimately, Mengistu’s time as Deputy and Chairman of the Derg lasted 17 years before he fled into exile in 1991 after allied forces— including the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF), Oromo People’s Democratic Organization (OPDO), Amhara National Democtratic Movement (ANDM), and Eritrean People’s Liberation Front (EPLF)—overthrew the military regime.
Abiy Ahmed
Much like Mengistu, nobody knew who Abiy was before a social movement led to the conditions conducive for his rise to power. In Abiy’s case, it was the Qeerroo movement, an Oromo youth-led movement which started in 2017 and lasted through 2018. The Oromo youth, frustrated by the leadership of the Ethiopian People’s Revolutionary Democtratic Front (EPRDF), were effective in catalyzing a larger movement that forced the EPRDF to reshuffle its leadership and place Abiy, an ethnic Oromo and Amhara, as the leader of the party and interim Prime Minister of Ethiopia.
During the EPRDF’s reign, Abiy Ahmed served in the Ethiopian National Defense Forces (ENDF), achieving the rank of lieutenant colonel. In 2007, he became the head of the Information Network Security Agency (INSA), the Ethiopian government’s organization responsible for cybersecurity.
After leaving the military and his post of Deputy Director at INSA, Abiy was elected to the House of Peoples’ Representatives as a member of the Oromo People’s Democratic Organization (OPDO) in 2010. The OPDO was one of the four parties that formed the EPRDF ruling coalition.
In October 2015, Abiy was appointed Minister of Science and Technology under the EPRDF but held the post for only a short while, leaving that position to serve as the Vice President of the Oromia regional government. Within the OPDO, Abiy was elected head of the Secretariat in 2017.
At the same time that Abiy was rapidly moving through numerous roles in the EPRDF and OPDO, Ethiopia’s political unrest was becoming a serious concern for the EPRDF. The unrest was caused by structural issues including but not limited to the expansion of Addis Ababa, the dispossession of Oromo people from their ancestral land, and the suppression and arrest of opposition political parties from Oromia. As a result, the EPRDF sought out an Oromo leader to bring stability and peace. To this end, Prime Minister Hailemariam Desalegn, who came to power following the death of former Prime Minister Meles Zenawi in 2012, resigned in 2018. In an attempt to be an eligible contender to replace Desalegn as Chairman of the EPRDF, Abiy immediately swapped positions with the President of Oromia and Chairman of the OPDO at the time, Lemma Megersa. His ambitions came to fruition in April 2018 when Abiy was nominated by the EPRDF to serve as the interim Prime Minister of Ethiopia.
The Similarities of the Two Leaders
Both Mengistu and Abiy exploited the existing political conditions of their time to rise to, and stay in, power without leading or playing an integral role in the uprisings that created the conditions conducive to their political success. It was not until both sought to consolidate their power that their true authoritarian nature and brutal modus operandi were revealed.
Much like Mengistu, Abiy sees himself as the only and inevitable leader of Ethiopia, assuming that Ethiopia would fall into disrepair without him, while in reality precisely the opposite is true. Also, like Mengistu, Abiy often swears that he would live and die for Ethiopia and pretends to speak on behalf of Ethiopia’s honor and unity, when in fact he speaks on behalf of his personal apprehensions or megalomania.
During his reign, Mengistu brought Ethiopia to the brink of collapse because of his authoritarian ambitions to consolidate power by any means necessary. The same is true of Abiy today, though some commentators suggest that this time the Ethiopian empire might not survive. Much like Mengistu did, Abiy has labeled his strongest political challengers as terrorists, detained or killed the most prominent of them, and used propaganda to deceive the Ethiopian population.
Their approaches towards potential contenders within their own governing structures also share similarities: they eliminate individuals or groups who question their ability, ideology, or ambition. Mengistu secured his position at the helm of Ethiopia using harsh methods to eliminate comrades he suspected would endanger his authority, often labeling them reactionaries, anti-revolutionaries, and enemies of Ethiopia. Abiy Ahmed has similarly maintained his stronghold in Ethiopia by eliminating or sidelining his initial collaborators, mentors, and opponents. Abiy has either pushed them to exile or assigned them to positions far outside his center of power.
Abiy, as Mengistu did during his time, is using violence and oppression against his people to maintain his power and control over Ethiopia. Abiy’s administration is committing countless human rights violations, as Mengistu did during the Derg regime.
One of the bloodiest periods of Ethiopian history was during Mengistu’s military dictatorship when he attempted to quench any opposition he faced with violence. This period from 1976 to 1978, in which tens of thousands were killed by the Derg in mass murder sprees, is termed the Red Terror. Organized youth were killed across major cities and towns in Ethiopia and current day Eritrea, with the most killed in Addis Ababa, Asmara, Jimma, Gonder, Mekelle, Dessie, Assela, and Harar. Under Abiy, the oppression has taken a different form. Unlike during the Derg time, most of Addis Ababa supports their dictatorial leader today, while those who do not support Abiy remain silent out of fear. This fear comes from Abiy’s policies and strategies employed throughout the rest of the country where his opposition, and civilians branded as opposition, are extra-judiciously killed, tortured, and raped en masse.
Of all the offenses committed by Mengistu Hailemariam and Abiy Ahmed, their biggest miscalculation was getting involved in a protracted war against the people of the north. Mengistu was at war with Tigray and Eritrea for most of his time in power, as he sought to squash resistance to his centralized rule and assured access to the Red Sea. Mengistu put all his efforts into winning a war against the TPLF and Eritrean People’s Liberation Front, who sought to protect the interest and self-determination of their respective communities.
Like Mengistu, Abiy is at war with the people of Tigray in an effort to squash resistance and assure and consolidate his authority— which the TPLF and Tigray as a whole threaten. While Mengistu’s protracted war eventually ended in the victory of the TPLF and other allied movements, and the formation of the EPRDF, the outcome of Abiy’s war against the TPLF and Tigray is yet known after more than seven months.
The Lesser Evil
Although both leaders have committed heinous crimes against their citizens, Mengistu never waged systematic attacks targeting specific ethnic groups with the intent to destroy a people. Abiy is employing numerous tools of war that amount to war crimes and crimes against humanity, and more appropriately, genocide. The way Abiy has conducted the war on Tigray is entirely unique in the degree and extent of destruction and atrocities against innocent civilians. Abiy’s crimes are so grave that even Mengistu, who waged a barbaric war and weaponized famine, appears more human and less power-hungry than Abiy. The key difference between Mengistu and Abiy is that Mengistu did not have the intent to destroy a whole population.
Furthermore, Mengistu never sought a neighboring country’s military support to attack his own people. Eritrea’s dictator Isaias Afewerki and Abiy masterminded the attack and current genocidal war on Tigray. In addition to deploying the Ethiopian National Defence Force (ENDF) and Eritrean military, Abiy and Isaias have found allies to support their mission. These include Ethiopia’s Amhara regional militias and special police, the Somali military, and United Arab Emirates drones. The fact that Abiy invited foreign invaders to attack his own people is the definition of an act of treason and must be considered and addressed as such.
Again, despite the similarities between Mengistu and Abiy in their dictatorial nature, Abiy inviting or at the very least allowing a foreign country to invade Ethiopia is a treasonous act to a degree unheard of in Ethiopian history. The crimes primarily being perpetrated by the ENDF, Eritrean military, and Amhara militia to exterminate the people of Tigray are so unique in their barbarism and brutality that a number of grief-stricken senior international humanitarian officials have stated that they have never witnessed such heinous crimes over the course of their humanitarian careers.
Similar to the war against the Derg, the war against Abiy and his collaborators is a fight against oppression and violence. Despite having one of Africa’s largest armies, and one of the most substantial weapon arsenals on the continent at the time, Mengistu was defeated by a popular front headed by the TPLF, forcing him to flee the country and seek asylum in Zimbabwe. This time under Abiy, the struggle of the Tigrayan people is an existential fight led by the Tigrayan Defence Force (TDF), which is composed of many civilians turned freedom fighters, whose goal is to defeat the orchestrators of the genocide in Tigray. With history as our guide, those on the side of humanity and justice will prevail.
-
The AP Interview: Ethiopia crisis ‘stain on our conscience’By CARA ANNA and EDITH M. LEDERER UNITED NATIONS (AP) — The crisis in Ethiopia is...