Monday, November 15, 2021

ኮሎኔል መንግሥቱ በመጨረሻ ሰዓቱ የኢህአዴግ ሰራዊት ወረኢሉን ደምስሶ ''ወያኔ እዚህ ጅሁር፣ ሰላሌ

ኮሎኔል መንግሥቱ በመጨረሻ ሰዓቱ የኢህአዴግ ሰራዊት ወረኢሉን ደምስሶ ''ወያኔ እዚህ ጅሁር፣ ሰላሌ


... እየተዋጋ እናንተ ቁጭ ብላችሁ ትዋጋላችሁ ወይስ እንደወያኔ ትዘምታላችሁ?'' ሲል የእነ ዳንኤል ክብረት የአ.አ.ዩ ተማሪዎች ባች ' እንዘምታለን' አሉት። 


አለም ከተማና ጅሁር ላይ ከደደቢት በረሀ የተነሳውን የትግራይ ሰራዊት ለመመልከት ፈልጎ ነበር። ከተምቤን ተራሮች የተሰገሰገው የትግራይ ሰራዊት ሰሜን ሸዋ አለም ከተማና ጅሁር ላይ ልታስቆመው ከባድ ነው። አይቻልም!!


የዶ/ር ደብረጽዮን የትላንት መግለጫ ኢትዮጵያዊያን በደምብ ተከታትለውታል?

No comments: